ማክሰኞ 30 ኤፕሪል 2013

አንድ ሠው እንሁን

አንድ ሠው እንሁን

ለቤተክርስቲያን ዋልታ ጥላ ከለለዋ፣
ለክፉ ቀን ደራሽ ጋሻ መከታዋ፡፡
እንድንሆን አንድ ቀን ብዙም ሳንዘገይ፣
ቆመን እንገኝ የወደቀውን ሳናይ፡፡
በልጆቿ መጥፋት በጣሙን ተማራ፣
ቤተክርስቲያን "ሰው ሆይ" ብላ ስትጣራ፡፡
ልጆቿ ሆይ ሥሙ አድምጧት ድምⶑን፣
አለን እማ በሉ አሰሙ ድምፃችሁን፡፡
አጋር ሲያስፈልጋት ከጎኗ የሚቆም፤
ክርስቲያን ነኝ የሚል ጠበሏን የሚጠጣ፣
መስቀሏን የሚሳለም፣
ከለላ አጥር ሲያስፈልጋት ድንበር፤
በርቀት ሳንሆን በቅርበት ከጎኗ እንኑር፡፡
ብዙ ሰው ሲያስፈልጋት ተገን፤
እኛም ለእርዳታው አንድ ሰው እንሁን፡፡
ለቤተክርስቲያን ዋልታ ጥላ ከለለዋ፣
ለክፉ ቀን ደራሽ ጋሻ መከታዋ፡፡
እንድንሆን አንድ ቀን ብዙም ሳንዘገይ፣
ቆመን እንገኝ የወደቀውን ሳናይ፡፡
በልጆቿ መጥፋት በጣሙን ተማራ፣
ቤተክርስቲያን "ሰው ሆይ" ብላ ስትጣራ፡፡
ልጆቿ ሆይ ሥሙ አድምጧት ድምⶑን፣
አለን እማ በሉ አሰሙ ድምፃችሁን፡፡
አጋር ሲያስፈልጋት ከጎኗ የሚቆም፤
ክርስቲያን ነኝ የሚል ጠበሏን የሚጠጣ፣
መስቀሏን የሚሳለም፣
ከለላ አጥር ሲያስፈልጋት ድንበር፤
በርቀት ሳንሆን በቅርበት ከጎኗ እንኑር፡፡
ብዙ ሰው ሲያስፈልጋት ተገን፤
እኛም ለእርዳታው አንድ ሰው እንሁን፡፡

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ

ጦማሩን ስለጎበኙ አመሰግናለሁ!

መልካም ነገርን ለሌሎች ማጋራት ባህላችን እናድርግ፤ ላልደረሰዉ በማጋራት ድርሻችንን እንወጣ፡፡

እንዴት ልጆችን በሁለንተናዊ መስክ እናሳድግ?

መግቢያ   ማሳደግ የወላጅ ሥራ/ሚና ነዉ፤  ወላጅ ማለት   የሥጋ ወላጅ (እናት እና አባት)    መንፈሳዊ ወላጅ (መምህረ ንሰሐ፣ መምህራነ ወንጌል፣ ልጆችን በእለተ ሰንበት የሚያስተምሩ)    የእዉቀት ወላጅ (በትምህ...