እንኳን ለጥምቀት በዓል አደረሰን።
በጥምቀት ልጅነትን የሰጠን ፥ በጥምቀት ሓጥያታችንን የደመሰሰልን እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን።
በአንድም በሌላም እንናገራለን:ጆሮ ያለዉ ይስማ:ልብ ያለዉ ልብ ይበል፡፡ የታዘብነዉን የምንናገርበት፣ የምናዉቀዉን ለትምህርት እና ለእርምት የምናዉልበት ከወገንተኝነት ነፃ የሆነ መድረክ ነዉ፤ …ሁሌም ቢሆን አስተያየቶችን እና መልዕክቶችን ለመቀበል ዝግጁ ነን፡፡
መልካም ነገርን ለሌሎች ማጋራት ባህላችን እናድርግ፤ ላልደረሰዉ በማጋራት ድርሻችንን እንወጣ፡፡
ከሁለት አስርት አመታት በፊት ከፍቶኝ እንዲህ በማለት ስንኝ ቋጥሬ ነበር ለመግቢያ ያህል እንጠቀመዉ፡፡ ምንድን ነዉ ዝምታዉ ጠይቁት ይናገር፤ ዝም ያለዉ ለምንነዉ ከፍቶት ነወይ ምድር፡፡ በኢትዮጵያ አማኞች እና ...