ማሳደግ የወላጅ ሥራ/ሚና ነዉ፤
ወላጅ ማለት
የሥጋ ወላጅ (እናት እና አባት)
መንፈሳዊ ወላጅ (መምህረ ንሰሐ፣ መምህራነ ወንጌል፣ ልጆችን በእለተ ሰንበት የሚያስተምሩ)
የእዉቀት ወላጅ (በትምህርት ገበታ ላይ የሚገኙ መምህራኖች)
በእድሜ የገፉ ሰዎች ወላጅነት (በሰፈር፣ በጎረቤት)
የአከባቢ ሰዎች
ሞግዚቶች (በቤት ዉስጥ እና ከቤት ዉጪ)
ቴክኖሎጂ የወላጅነት ድርሻን እንደ ወላጅ ሆኖ ፈቃድ ተሰጥቶን ሚናችንን እየቀማን ያለ ወላጅ
‹‹ ልጅን በሚሄድበት መንገድ ምራዉ በሸመገለም ጊዜ ከእርሱ ፈቀቅ አይለም›› መጽሐፈ
ምሳሌ 22÷6
ü ኦርቶዶክሳዊ ልጆች ለማሳደግ መጀመሪያ ወላጆች ኦርቶዶክሳዊ መሆን አለባቸዉ፤
ü ስለልጆች ስናስብ ከወላጆች ስብዕና