"ዳንኤልን" እንኳን ሰው ሠይጣንም ይፈራዋል
12 ምእራፍ እያንዳንዳቸው ትንሹ 13 ቁጥር ሲኖረው ትልቁ 49 ቁጥር አለው። በአማካይ አንድ ምእራፍ 30 ቁጥር ይኖረዋል።
የመጽሐፉ ክፍል "የይሁዳ ንጉሥ ኢዮአቄም በነገሠ በሶስተኛው አመት የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደ ኢየሩሳሌም መጥቶ ከበባት።" ብሎ ይጀምርና። " አንተ ግን እስከ ፍጻሜው ድረስ ሂድ አንተም ታርፋለህ: በቀኑም መጨረሻ በእጣ ክፍልህ ትቆማለህ።" በማለት ይዘጋዋል።
12 ምእራፍ እያንዳንዳቸው ትንሹ 13 ቁጥር ሲኖረው ትልቁ 49 ቁጥር አለው። በአማካይ አንድ ምእራፍ 30 ቁጥር ይኖረዋል።
የመጽሐፉ ክፍል "የይሁዳ ንጉሥ ኢዮአቄም በነገሠ በሶስተኛው አመት የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደ ኢየሩሳሌም መጥቶ ከበባት።" ብሎ ይጀምርና። " አንተ ግን እስከ ፍጻሜው ድረስ ሂድ አንተም ታርፋለህ: በቀኑም መጨረሻ በእጣ ክፍልህ ትቆማለህ።" በማለት ይዘጋዋል።
የሥሙ ትርጓሜ " እግዚአብሔር ፈራጅ ነው " ማለት ሲሆን የተረጎማቸው ሕልሞችና ያያቸውን ራእዮች ብዙ ምሥጢር ያለባቸው ከመሆኑ የተነሣ ብዙዎች አይስማሙበትም።
አላማው እኔ ልግነን፣ ልታወቅ፣ ብዙ ተከታዮች ይኑሩኝ፣ አድናቆትን ላትርፍ፣ ወዘተ ... አይደለም። እግዚአብሔር እና ሕዝቡ እንደሚያሸንፍ ለመግለጥ እንጂ።
የመጽሐፉ ክፍሎች በአሥር የተከፈሉ ሲሆኑ በአብዛኛው የሚያወሩት ስለ ምርኮ፣ ሕልም፣ ትርጉም፣ አራት መንግሥት፣ ጦርነት፣ ስለ እግዚአብሔርም ሕዝብ መከራ ... ወዘተ ነው።
"ዳንኤልን" እንኳን ሰው ሠይጣንም ይፈራዋል::
በይፋ ተጀመረ።
ይቆየን።
አላማው እኔ ልግነን፣ ልታወቅ፣ ብዙ ተከታዮች ይኑሩኝ፣ አድናቆትን ላትርፍ፣ ወዘተ ... አይደለም። እግዚአብሔር እና ሕዝቡ እንደሚያሸንፍ ለመግለጥ እንጂ።
የመጽሐፉ ክፍሎች በአሥር የተከፈሉ ሲሆኑ በአብዛኛው የሚያወሩት ስለ ምርኮ፣ ሕልም፣ ትርጉም፣ አራት መንግሥት፣ ጦርነት፣ ስለ እግዚአብሔርም ሕዝብ መከራ ... ወዘተ ነው።
"ዳንኤልን" እንኳን ሰው ሠይጣንም ይፈራዋል::
በይፋ ተጀመረ።
ይቆየን።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ