ረቡዕ 28 ማርች 2012

ውረድ?


ተውተውሲሉህ
ሲያፈራሩህ
አቅማቸውንአተው
ማንነትህንዘንግተው
አቅራሩሸለሉ
ፎከሩ
ፍጥረትበሙሉ
አንድምሳይቀሩ
ለአመድባንድነት
ለትርፍሳይሆንለጉድለት/ለክስረት/
ተውተውእያለሁ
እያስፈራሩህ
ውረድወይፍረድ
ብለውተሳለቁብህ
ትወርዳለህወይስትፈርዳለህ?
ቅልልመናውንለማያውቅፍርዱ
አዕምሮመስጠትነው
በትዕግሥትማለፍነው
የፈጣሪ/የአባትልምዱ
እላለሁ
አትውረድ
አትፍረድ
ይቅርበለኝእንጂ
በምህረትህእንድንዋጅ
ተውተውተውአለህ
በመፍጠርህሊያስቆጩህ
22/01/03
ደረሰረታ




v ጥላቻ የፈሪ በቀል ነው ፡፡
v ፍቅር ጣፍጭ ነው ክህደት ግን ከመራርነቱ አልፎ ሲኦልነው፡፡

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ

ጦማሩን ስለጎበኙ አመሰግናለሁ!

መልካም ነገርን ለሌሎች ማጋራት ባህላችን እናድርግ፤ ላልደረሰዉ በማጋራት ድርሻችንን እንወጣ፡፡

ትቶ እና ችሎ

  ትቶ እና ችሎ ብጹእ ወቅዱስ አቡነ መርቆርዮስ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ በደረሰ ረታ ብጹዕነታቸው ለሶስት አሥርት አመታት እኛ በማናውቀው እግዚአብሔር በሚያውቀው በብዙ መከራ በብዙ ፈተና ውስጥ ነው ያሳለፉት። ...