ተው ተው
ሲሉህ
ሲያፈራሩህ
አቅማቸውን
አተው
ማንነትህን
ዘንግተው
አቅራሩ
ሸለሉ
ፎከሩ
ፍጥረት
በሙሉ
አንድም
ሳይቀሩ
ለአመድ
ባንድነት
ለትርፍ
ሳይሆን ለጉድለት/ለክስረት/
ተው ተው
እያለሁ
እያስፈራሩህ
ውረድ
ወይ ፍረድ
ብለው
ተሳለቁብህ
ትወርዳለህ
ወይስ ትፈርዳለህ?
ቅል ልመናውን
ለማያውቅ ፍርዱ
አዕምሮ
መስጠት ነው
በትዕግሥት
ማለፍ ነው
የፈጣሪ/
የአባት ልምዱ
እላለሁ
አትውረድ
አትፍረድ
ይቅር
በለኝ እንጂ
በምህረትህ
እንድንዋጅ
ተው ተው
ተው አለህ
በመፍጠርህ
ሊያስቆጩህ
22/01/03
ደረሰ
ረታ
visit us again!
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ