በመላዉ ዓለም ለምትገኙ ኢትዮጵያን እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ፡፡በጦማሩ ላይ ስለ ጦማሪው ያላችሁን አስተያየት
በ e-mail:-lovelydere@gmail.com መላክ ወይም በፖስታ ቁጥር 25476 አዲስ አበባ ደረሰ ረታ በማለት መላክ ይቻላል፡፡አመሰግናለሁ፡፡ለተጨማሪ
ንባብ
www.deressereta.blogspot.com
ይጠቀሙ፡፡
በአንድም በሌላም እንናገራለን:ጆሮ ያለዉ ይስማ:ልብ ያለዉ ልብ ይበል፡፡ የታዘብነዉን የምንናገርበት፣ የምናዉቀዉን ለትምህርት እና ለእርምት የምናዉልበት ከወገንተኝነት ነፃ የሆነ መድረክ ነዉ፤ …ሁሌም ቢሆን አስተያየቶችን እና መልዕክቶችን ለመቀበል ዝግጁ ነን፡፡
መልካም ነገርን ለሌሎች ማጋራት ባህላችን እናድርግ፤ ላልደረሰዉ በማጋራት ድርሻችንን እንወጣ፡፡
መግቢያ ማሳደግ የወላጅ ሥራ/ሚና ነዉ፤ ወላጅ ማለት የሥጋ ወላጅ (እናት እና አባት) መንፈሳዊ ወላጅ (መምህረ ንሰሐ፣ መምህራነ ወንጌል፣ ልጆችን በእለተ ሰንበት የሚያስተምሩ) የእዉቀት ወላጅ (በትምህ...
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ