እሑድ 15 ጁላይ 2012

ትላንትንፈለኩት


አንዳንዴምናለ? ትላንት ተመልሶ
እንግዳ በሆነ
ህመምቁርጥማቴን መጥቶ በጠየቀኝ፣
                                                        ሆድብሶቴን አይቶ
እንባዬን ባበሰኝ፣
ያጣሁትንተስፋ መልሶ በሰጠኝ፡፡
እነግረው ነበረ ፀፀቴን ቁጭቴን፣
ሥህተቴን ውድቀቴን፣
ያንድቀን መዘዜን፣
በዚያው እንዲተወኝ ፣
                    ለዛሬ አሻግሮ በፀፀትይገድለኝ፡፡
visit us again!

ጦማሩን ስለጎበኙ አመሰግናለሁ!

መልካም ነገርን ለሌሎች ማጋራት ባህላችን እናድርግ፤ ላልደረሰዉ በማጋራት ድርሻችንን እንወጣ፡፡

ትቶ እና ችሎ

  ትቶ እና ችሎ ብጹእ ወቅዱስ አቡነ መርቆርዮስ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ በደረሰ ረታ ብጹዕነታቸው ለሶስት አሥርት አመታት እኛ በማናውቀው እግዚአብሔር በሚያውቀው በብዙ መከራ በብዙ ፈተና ውስጥ ነው ያሳለፉት። ...