እሑድ 15 ጁላይ 2012

ትላንትንፈለኩት


አንዳንዴምናለ? ትላንት ተመልሶ
እንግዳ በሆነ
ህመምቁርጥማቴን መጥቶ በጠየቀኝ፣
                                                        ሆድብሶቴን አይቶ
እንባዬን ባበሰኝ፣
ያጣሁትንተስፋ መልሶ በሰጠኝ፡፡
እነግረው ነበረ ፀፀቴን ቁጭቴን፣
ሥህተቴን ውድቀቴን፣
ያንድቀን መዘዜን፣
በዚያው እንዲተወኝ ፣
                    ለዛሬ አሻግሮ በፀፀትይገድለኝ፡፡
visit us again!

ጦማሩን ስለጎበኙ አመሰግናለሁ!

መልካም ነገርን ለሌሎች ማጋራት ባህላችን እናድርግ፤ ላልደረሰዉ በማጋራት ድርሻችንን እንወጣ፡፡

እንዴት ልጆችን በሁለንተናዊ መስክ እናሳድግ?

መግቢያ   ማሳደግ የወላጅ ሥራ/ሚና ነዉ፤  ወላጅ ማለት   የሥጋ ወላጅ (እናት እና አባት)    መንፈሳዊ ወላጅ (መምህረ ንሰሐ፣ መምህራነ ወንጌል፣ ልጆችን በእለተ ሰንበት የሚያስተምሩ)    የእዉቀት ወላጅ (በትምህ...