ረቡዕ 21 ኖቬምበር 2012

Cool meaning


Life

There was a blind girl who hated herself just b/se she’s blind. She hated everyone except her loving boyfriend. He’s always there for her. She said that if she could only see world, she would marry her boyfriend.
One day, someone donated a pair of eyes to her and then she can see everything, including her boyfriend. Her boyfriend asked her; “now that you can see the world, will you marry me?” the girl was shocked when she saw that her boyfriend is blind too, and refused to marry him.
Her boyfriend walked away in tears, and later wrote a letter to her saying: “just take care of my eyes dear.”
This is how human brain changes when the status changed. Only few remember what the life was before, and who’s always been there even in the most painful situations.
Just I said to take care for my soul, … …

FRIENDSHIP is…

Cutting that last Granny smith apple in half and giving your friend the bigger piece.

A friend and a best friend



Difference between a friend & a best friend.



A friend calls our parents aunt &uncle.

A best friend calls our parents Mom &Dad.

A friend asks us food.

A best friend opens the fridge & eats the food till he/she satisfies.

A friend didn’t see us crying.

A best friend is always a shoulder for our sorrows.

A friend asks us our wills.

A best friend always knows it.

A friend informs us when he/she is coming to our house.

A friend borrows our pen form us for some times & returns it.

A best friend borrows our pen & we have to buy another.

A friend knows a few about us

A best friend could have a biography about us.

A friend asks us to write down our phone number.

A best friend asks us to write his/her phone number. (Actually, he/she forget his/her phone number)

More than that,

A friend is only a friend for us.

A best friend is a friend, god, life, vision, light & all,…

 

ሐሙስ 15 ኖቬምበር 2012

“የአንበሳውን ድርሻ ማን ይውሰድ?”



ለሰው ልጆች በዚህ ምድር ላይ የምንኖበት ሰዓት መስራታዊና አስፈላጊ የሆኑ ነገሮችን በታችኞቹ የትምህርት  ቤት ክፍሎች በደንብ ስምተናል፤ ዛሬ ዛሬ ግን ለአዲስ አበባ ነዋሪዎች ይልቁንም ለተማሪዎችና ለመንግሥትም ሆነ ለግል ድርጅት ተቀጣሪ ሠራተኞች መሠራታዊ እየሆኑ ካ ነገሮች መካከል ትራንስፖርት ቅድሚያውን ሥፍራ ከያዘ ሠነባበቱ ነገር ግን “አባከና” የሚለውም ካጣ በመስነባበቱ ምክንት ችግሩ ከጊዜ ጊዜ እየጨመረ መጥቷል “መፍትሔ” እየተባሉ የሚወሰዱትም ተጠቃሚ ህብረተሰብን ያላማከለ መሆኑን ብዙዎች ይናገራሉ፡፡ ከዚህም ጎን ለጎን በትራንስፖርት ዘርፉ ላይ የተሰማሩት እንዲሁ ተበደልን ከገበያው ልንወጣ ነው በማት ሮሮዋቸውን የነዳጁን በየጊጊዌውመጨመር፤ የመለዋወጫ ዕቃ መናገር፤ እንዲሁ ከአሥር ዓመት በፊት ለሙሉ ጥገና የምናወጣው ወጪ ከእጥፍ በላይ መጨ መርን….ቀዘተ ዋቢ በማድረግ ያቀርባ፡፡ ይኽ ሁሉ እውነታ ካለ ታዲያ መፍትሔው ምን ይሁን? ባለድርሻ አካላት፤ ባለሃበት፤ መንግሥት፤ ህብረተሰብ፤ ወዘተ ማት የሚገባውን ከተግባ ጋር እንደያደርጉት አደራዬን አሠማለሁ በበኩሌ ግን አንድ ነገር ጠይቄ በዚየው ማት ያብኝን ማት አውዳለሁ፡፡


ጎልቶ በሚታየው የትራንስፖርት ችግር ላይ መፍትሔ ለመሥጠት እብጠቱን ለማስተንፈስ ከችግር ይልቅ ወደመፍትሄነት ለማሸጋገር የአንበሳው ደርሻ ምን ይወስድ?

ተጨማሪ ለማንበብ ይህን ይጫኑ

እሑድ 11 ኖቬምበር 2012

‹‹የዱር አራዊቶች አቤቱታ››


ሰሞኑን በዚች በምድራችን ‹‹ጫካው ለዛፎች ብቻ›› በሚል ዛፎች ተሰባስበው በዱር አራዊቶች እና አዕዋፎች ላይ የአቋም መግለጫ አወጡ አሉ፤ ከመግለጫው ሥር እንደ አብይ ርዕሰ ጉዳይ ያደረጉት ጫካው ለእኛ ለዛፎች ብቻ ይሁን በማለት ተስማሙ አራዊቶችም አዕዋፍም ወደ ጫካው ዝር እንዳይሉ ተደረገ፡፡
     ምንም እንኳን ዛፎች ይኸንን የመሰለ የመገንጠል የራስን ክልል በራስ የማዘዝና የመግዛት /የማስተዳደር/ አቋማቸውን ቢያሰሙም ዛፎች ቅሬታቸውን በማሰማታቸው የተነሳ

ጦማሩን ስለጎበኙ አመሰግናለሁ!

መልካም ነገርን ለሌሎች ማጋራት ባህላችን እናድርግ፤ ላልደረሰዉ በማጋራት ድርሻችንን እንወጣ፡፡

ትቶ እና ችሎ

  ትቶ እና ችሎ ብጹእ ወቅዱስ አቡነ መርቆርዮስ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ በደረሰ ረታ ብጹዕነታቸው ለሶስት አሥርት አመታት እኛ በማናውቀው እግዚአብሔር በሚያውቀው በብዙ መከራ በብዙ ፈተና ውስጥ ነው ያሳለፉት። ...