እሑድ 15 ጁላይ 2012

ትላንትንፈለኩት


አንዳንዴምናለ? ትላንት ተመልሶ
እንግዳ በሆነ
ህመምቁርጥማቴን መጥቶ በጠየቀኝ፣
                                                        ሆድብሶቴን አይቶ
እንባዬን ባበሰኝ፣
ያጣሁትንተስፋ መልሶ በሰጠኝ፡፡
እነግረው ነበረ ፀፀቴን ቁጭቴን፣
ሥህተቴን ውድቀቴን፣
ያንድቀን መዘዜን፣
በዚያው እንዲተወኝ ፣
                    ለዛሬ አሻግሮ በፀፀትይገድለኝ፡፡
visit us again!

ጦማሩን ስለጎበኙ አመሰግናለሁ!

መልካም ነገርን ለሌሎች ማጋራት ባህላችን እናድርግ፤ ላልደረሰዉ በማጋራት ድርሻችንን እንወጣ፡፡

የዝምታው አደጋ፡ የጋራ ቤተሰብን የመገንባት ስልቶች

  የዝምታው አደጋ፡ የጋራ ቤተሰብን የመገንባት ስልቶች በአንድ ቤተሰብ ዉስጥ መነጋገርም ሆነ መጨቃጨቅ የለም፤ በቤት ወጪ ላይም ሆነ በልጆች አስተዳደግ ላይ መወያየት የለም፡፡ ዝም ብሎ መዉጣት መግባት ብቻ ነዉ ልጆችም ...